የሰብዓዊ መብት ድርጅቶቹ እስረኞቹ እንዲፈቱ እየወተወቱ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ከዕሁድ መጋቢት 16/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ በንፋስ ስልክ ፖሊስ መምሪያ በቁጥጥር ሥር በእስር የሚገኙት ዐሥራ አንድ ጋዜጠኞች፣ የኢንተርኔት አምደኞችና የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ዐርባ አንድ ዓለም አቀፍና አሕጉር አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ጠየቁ። ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ሆስፒታል ገብቶ እንደነበረም ቤተሰቦቹ ገልፀዋል።