ጉዳዩን የሚከታተሉ ምሑራን ፤ የኢሕአዴግ ምክር ቤት አባላት ፓርቲያቸውን በየትኛውም መድረክ እንዲደግፉ የሚያስገድድ መታነፅ ወይም ዲስፕሊን እንዳላቸው ይናገራሉ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
Your browser doesn’t support HTML5
የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መጽደቅ
በእረፍት ላይ የሚገኘው የሕዝብ ተወካዮች ምክር በነገው ዕለት ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቷል። ምክር ቤቱ የሚሰበሰበው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የፀደቀውን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ለማፅደቅ እንደሆነ ምንጮች እየተናገሩ ነው።
ጉዳዩን የሚከታተሉ ምሑራን ፤ የኢሕአዴግ ምክር ቤት አባላት ፓርቲያቸውን በየትኛውም መድረክ እንዲደግፉ የሚያስገድድ መታነፅ ወይም ዲስፕሊን እንዳላቸው ይናገራሉ።