ከዐዋጁ በኋላ- ነዋሪዎች አነጋግረናል

Your browser doesn’t support HTML5

መስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግሥት የታወጀውን አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ተከትሎ ነዋሪዎች በጅምላ እየታሰሩና ቤታቸውም እየተበረበረ እንዲሁም በተለምዶ አጠራር ዲሽ በመባል የሚታወቁት የሬድዮና ቴሌቭዥን ሞገዶች መቀበያዎች የሚከታተሉበት እንዲነቅሉ እየተገደዱ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ ነዋሪዎች ይናገራሉ።