የፎርት መክመሪውን ሰደድ እሳት መቋቋም አልተቻለም
Your browser doesn’t support HTML5
እስካሁን ሺሕ ስድስት መቶ ሕንፃዎች ወድመዋል። ነዋሪዎች መጠለያ ውስጥ ገብተዋል። እስከ ዐሥራ አምስት ሺሕ የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ይኖሩበታል በሚባለው በካናዳ አልበርታ ግዛት ፎርት መክመሪ ከተማ የተነሳውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር ስላልተቻል ነዋሪዎች ከተማዋን ለቀው ውጥተው በመጠለያዎች ገብተዋል። ጽዮን ግርማ የአካባቢው ነዋሪን አቶ ሰይፈ መኮንን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።