ድምጽ የካናዳ ሰደድ እሳት 100 ሺሕ ሰው አፈናቀለ ሜይ 04, 2016 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 እስከ ከዐሥር እስከ 15 ሺሕ የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ይኖሩበት የነበረ አካባቢ ነው ተብሏል። ቤት ንብረታቸው እየወደመ ነው።