የካናዳ ሰደድ እሳት 100 ሺሕ ሰው አፈናቀለ

Your browser doesn’t support HTML5

እስከ ከዐሥር እስከ 15 ሺሕ የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ይኖሩበት የነበረ አካባቢ ነው ተብሏል። ቤት ንብረታቸው እየወደመ ነው።