“የኮንሶ ሰው ወዴት እንደሚያመለክት ግራ ገብቶታል” አቶ ገመቹ ገንፌ ከኮሚቴው አባላት አንዱ

Your browser doesn’t support HTML5

ኮንሶ ወረዳ መኾኑ ቀርቶ ዞን እንዲኾን ጥያቄ በማቅረባቸው ምክንያት ባሕላዊ አባታቸውን (የኮንሶ ንጉስ) ጨምሮ ወደ 200 የሚጠጉ ሰዎች እንደታሠሩባቸው ከኮሚቴው አባላት አንዱ አቶ ገመቹ ገንፌ ገለጹ፡፡ጽዮን ግርማ አቶ ገመቹ ገንፌን አነጋግራቸዋልች፡፡