“በርካታ ተማሪዎች እሥር ቤት ታጉረዋል” የነጆ ከተማ ነዋሪ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ጋር በተያያዘ እስካሁን በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ውጥረት መንገሱን፣ የመማር ማስተማር ሂደቱ መስተጓጎሉንና ተማሪዎች ከሚማሩበት ትምሕርት ቤት እየታሠሩ እንደሚወሰዱ አንድ የነጆ ከተማ ነዋሪ ተናገሩ፡፡ ፖሊስ ከተማዋ ሠላም መኾኗን ይናገራል፡፡ ጃለኔ ገመዳ ያጠናቀረችውን ዘገባ ጽዮን ግርማ ታቀርበዋልች፡፡