ድምጽ ኒው ዮርክ ውስጥ የታሰበ የጥቃት ዕቅድ ከሸፈ ጃንዩወሪ 01, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የእስልምና መንግሥት ነኝ በሚለው ቡድን ስም ሰላማዊ ሰዎችን ለመግደል በማሴር የተወነጀለ የኒውዮርክ ክፍለ ሀገር ነዋሪ ታስሯል።