ዋሺንግተን ዲሲ —
የዙማ ጠበቆች በዛሬው ቀን በሰጡት ቃል፣ ደንበኛቸው ምስክርነታቸውን በሚሰጡበት ወቅት በአግባቡ አልተስተናገዱም ብለዋል።
ጠበቃ ሙዚ ሲክሃክሃኔ ሲናገሩ፣ ዙማ ከመጀመሪያውም የተስተናገዱት ልክ እንደ ተከሳሽ ነበር ብለዋል።
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዙማ በበኩላቸው፣ ምንም ዓይነት ሙስና እንዳልፈፀሙ አስተባብለው፣ ነገሩ የተወጠነውም የርሳቸውን ታዋቂነት ለማጠልሸት ብሎም ሕይወታችን ለማጥፋት እንደሆነ ገልፀዋል።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ