በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞን ዘጠኝ ተከሣሾች የመሃል ዳኛው እንዲቀየሩ ጠየቁ


ዞን ዘጠኝ
ዞን ዘጠኝ
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እሥር ቤት ውስጥ የሚገኙት ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፍት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ሰብሳቢ ዳኛ ከዚህ በኋላ ጉዳያቸውን እንዳይመለከቱ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ተደርጓል፡፡

አቤቱታ ያቀረቡባቸው ዳኛ ግን በራሣቸው ፈቃድ ጉዳዩን ላለማየት መወሰናቸውን ገልፀዋል።

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

ከተከሳሾቹ አንዱ አቤል ዋበላ እሥር ቤት ውስጥ ግፍ እንደተፈፀመበት ለፍርድ ቤቱ አቤት ብሎ መፍትሔ እንዲሰጠው አመልክቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አመሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG