በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞን-9 ዶሴ እንደገና ተቀጠረ


የታሠሩት ብሎገሮች /የፎቶ ምንጭ - ECADF ዌብሳይት/
የታሠሩት ብሎገሮች /የፎቶ ምንጭ - ECADF ዌብሳይት/
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያ ውስጥ እሥር ላይ የሚገኙት ሦስት ጋዜጠኞችና ስድስት የዞን 9 የኢንተርኔት ፅሁፍ አውጭዎች እንዲሁም አንድ በሌለችበት የተከሰሰች የአምደኞቹ ቡድን አባል የፍርድ ቤት ቀጠሮ ያለ ውሣኔ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።

ሁለቱ ሴት እሥረኞች ይዞታቸው አለመሻሻሉን አስታውቀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ዞን ዘጠኝ
ዞን ዘጠኝ

XS
SM
MD
LG