አዲስ አበባ —
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች
ዞን ዘጠኝ
ኢትዮጵያ ውስጥ እሥር ላይ የሚገኙት ሦስት ጋዜጠኞችና ስድስት የዞን 9 የኢንተርኔት ፅሁፍ አውጭዎች እንዲሁም አንድ በሌለችበት የተከሰሰች የአምደኞቹ ቡድን አባል የፍርድ ቤት ቀጠሮ ያለ ውሣኔ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ሁለቱ ሴት እሥረኞች ይዞታቸው አለመሻሻሉን አስታውቀዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡