በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ


ለ37 ዓመታት ሥልጣን ላይ የነበሩት የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ፡፡

ለ37 ዓመታት ሥልጣን ላይ የነበሩት የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ፡፡

የዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባዔ ካሳወቁ በኋላ ዚምባቡዌያውያን አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለጹ ነው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG