በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድ የዩጋንዳ ብጥብጥና ሁከት እንዳሳሰበው ጠቆመ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር በዩጋንዳ እያደገ የመጣው ብጥብጥና ሁከት በጥልቅ እንዳሳሰባቸው ገለፁ።

በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር በዩጋንዳ እያደገ የመጣው ብጥብጥና ሁከት በጥልቅ እንዳሳሰባቸው ገለፁ። ሁከቱ የተጫረው ከሙዚቃ አቀንቃኝነት ወደ ፖለቲከኛነት የተቀየሩት ቦቢ ዋይን እና ሌሎች ሦላሳ ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲ ፖለቲከኞች በቅርቡ ተይዘው መታሠራቸው ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ተመድ የዩጋንዳ ብጥብጥና ሁከት እንዳሳሰበው ጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG