በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎበዜ ሲሳይ ጠበቃ ጉዳዩን ወደ ሕግ ሊወስዱት እንደሚችሉ ገለፁ


የጎበዜ ሲሳይ ጠበቃ ጉዳዩን ወደ ሕግ ሊወስዱት እንደሚችሉ ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

“የአማራ ድምፅ” የተሰኘ የኢንተርኔት ላይ ሚዲያ አዘጋጅ ጎበዜ ሲሳይን ጉዳይ ወደ ሕግ የመውሰድ እቅድ እንዳላቸው ጠበቃው ተናገሩ። ሲቪል የለበሱ ሰዎች ከመኖሪያ ቤቱ ከወሰዱት ከዘጠኝ ቀናት በኋላ ወደ እንደመለሱት ገልጿል። ምርመራ ወቅት ምንም ዓይነት ድብደባ እንዳልተፈፀመበት ገልጾ፤ ለ"ፋኖ" ድጋፍ እንደሚያደርግ ሲገለፅለት እንደነበር ተናግሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ

XS
SM
MD
LG