በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመጀመሪያ ሥራቸውን በኮሮና ሕክምና የጀመሩ ወጣት ሃኪሞች


በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ያለበት የመጀመሪያው ሰው ከተገኘ በኃላ፣ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገ ይገኛል። ከነዚህ ጥረቶች አንዱ በጤና ሙያ ተመርቀው ወደ ስራ ያልተሰማሩ ባለሙያዎችን በፈቃደኝነት ተመዝግበው አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ የጤና ባለሙያ እጥረትን መቅረፍ ነው።

ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ በቅርቡ የህክምና ትምህርታቸውን አጠናቀው መንግስት ባስተላለፈው ጥሪ መሰረት በፈቃደኝነት ተመዝግበው የመጀመሪያ ስራቸውን በኮሮና ቫይረስ መከላከልና፣ ህክምና የጀመሩ ወጣት ባለሙያዎችን አነጋግራለች፣ ቀጥሎ ይቀርባል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የመጀመሪያ ሥራቸውን በኮሮና ሕክምና የጀመሩ ወጣት ሃኪሞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00


XS
SM
MD
LG