ዋሽንግተን ዲሲ —
ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ በቅርቡ የህክምና ትምህርታቸውን አጠናቀው መንግስት ባስተላለፈው ጥሪ መሰረት በፈቃደኝነት ተመዝግበው የመጀመሪያ ስራቸውን በኮሮና ቫይረስ መከላከልና፣ ህክምና የጀመሩ ወጣት ባለሙያዎችን አነጋግራለች፣ ቀጥሎ ይቀርባል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)