በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመጀመሪያ ሥራቸውን በኮሮና ሕክምና የጀመሩ ወጣት ሃኪሞች


የመጀመሪያ ሥራቸውን በኮሮና ሕክምና የጀመሩ ወጣት ሃኪሞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ያለበት የመጀመሪያው ሰው ከተገኘ በኃላ፣ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገ ይገኛል። ከነዚህ ጥረቶች አንዱ በጤና ሙያ ተመርቀው ወደ ስራ ያልተሰማሩ ባለሙያዎችን በፈቃደኝነት ተመዝግበው አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ የጤና ባለሙያ እጥረትን መቅረፍ ነው።

XS
SM
MD
LG