በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በቀጠሮው ቀን ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ቀረ


ዮናታን ተስፋዬ
ዮናታን ተስፋዬ

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ፍርድ ቤት አልቀረበም።

ተከሳሹ ያልቀረበበት ምክንያት የማረሚያ ቤቱ ባለደረባ እንደማያውቁ ገልፀዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ የቅሊንጦ ማረሚያ ቤት አቶ ዮናታን በቀጠሮው መሰረት ለምን እንዳላቀረበው ማብራሪያ እንዲሰጥ አዝዞ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

መለስካቸው አመሐ ዘገባ አለው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በቀጠሮው ቀን ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

XS
SM
MD
LG