አዲስ አበባ —
ተከሳሹ ያልቀረበበት ምክንያት የማረሚያ ቤቱ ባለደረባ እንደማያውቁ ገልፀዋል፡፡
ፍርድ ቤቱ የቅሊንጦ ማረሚያ ቤት አቶ ዮናታን በቀጠሮው መሰረት ለምን እንዳላቀረበው ማብራሪያ እንዲሰጥ አዝዞ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
መለስካቸው አመሐ ዘገባ አለው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።