በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የዮሃንስ ህይወት በፀጋ ሲዘከር”


“የዮሃንስ ህይወት በፀጋ ሲዘከር”
please wait

No media source currently available

0:00 0:55:36 0:00

ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ቆርቋሪዎች አንዱ፤ ጋዜጠኛና ኃላፊ፣ ከቀደምት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢትዮጵያዊያን የሥራ ኃላፊዎችና አስተዋዋቂዎች አንዱ፣ እሥረኛ፣ የ “እናት” ተርጓሚ፣ አስተማሪ፣ የቱሪዝም አማካሪ፣ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የፕሮቶኮል ሹም፣ ግብረ ሰናይ፣ ሥራ ፈጣሪ፣ አቶ ዮሃንስ ክፍሌ አለፉ።

XS
SM
MD
LG