No media source currently available
ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ቆርቋሪዎች አንዱ፤ ጋዜጠኛና ኃላፊ፣ ከቀደምት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢትዮጵያዊያን የሥራ ኃላፊዎችና አስተዋዋቂዎች አንዱ፣ እሥረኛ፣ የ “እናት” ተርጓሚ፣ አስተማሪ፣ የቱሪዝም አማካሪ፣ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የፕሮቶኮል ሹም፣ ግብረ ሰናይ፣ ሥራ ፈጣሪ፣ አቶ ዮሃንስ ክፍሌ አለፉ።