በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቢጫ ወባ ወረርሽኝ በደቡብ ክልል ተከሰተ


በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን በተከሰተው የቢጫ ወባ ወረርሽኝ 40 በላይ ሰዎች የተያዙ ሲሆን ሦስቱ መሞታቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቁ።

ለ600መቶ ሺህ ዜጎችም በዘመቻ ክትባት ለመስጠት መዘጋጀቱን የዞኑ ጤና መምሪያው ኃላፊ አቶ ፋሲካ አለሙ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቢጫ ወባ ወረርሽኝ በደቡብ ክልል ተከሰተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG