እውን አፍሪካውያን ለቻይና የኮሮና ቫይረስ ስጋት ናቸውን?
የኮሮና ቫይረስ መነሻ የሆነችው ቻይና አሁን አሁን ከበሽታው አገግማ ወደ ነፍስ እየዘራች ነው፡፡ አሁን ላይ ቻይና ውስጥ ያለው የቫይረሱ ስጋት ቀንሶ ከወጪ ሃገራት የሚመጡ ዜጎችን መፈራት ተጀምሯል፡፡ ታዲያ አፍሪካውያን በተለየ መልኩ የመገለልና፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ፣ የሆቴል ሆነ ቤት እንዳይከራዩ እየተከለከሉ ይገኛሉ፡፡ ይህ የመጤዎች ጥላቻ በመባል የሚታወቀው ማግለል ኢትዮጵያውያንም ላይ አጋጥሟል፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ምላሽ ሰጥተዋል፦
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 19, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 18, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 17, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ