እውን አፍሪካውያን ለቻይና የኮሮና ቫይረስ ስጋት ናቸውን?
የኮሮና ቫይረስ መነሻ የሆነችው ቻይና አሁን አሁን ከበሽታው አገግማ ወደ ነፍስ እየዘራች ነው፡፡ አሁን ላይ ቻይና ውስጥ ያለው የቫይረሱ ስጋት ቀንሶ ከወጪ ሃገራት የሚመጡ ዜጎችን መፈራት ተጀምሯል፡፡ ታዲያ አፍሪካውያን በተለየ መልኩ የመገለልና፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ፣ የሆቴል ሆነ ቤት እንዳይከራዩ እየተከለከሉ ይገኛሉ፡፡ ይህ የመጤዎች ጥላቻ በመባል የሚታወቀው ማግለል ኢትዮጵያውያንም ላይ አጋጥሟል፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ምላሽ ሰጥተዋል፦
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 12, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 05, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 28, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 21, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 14, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 07, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA