በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትምህርት ሂደት እንዳይስተጓጎል ተማሪዎች ራዲዮ ተበረከተላቸው


የትምህርት ሂደት እንዳይስተጓጎል ተማሪዎች ራዲዮ ተበረከተላቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

የኢትዮጵያ ወርልድ ቪዥን እንደርታ ቅርንጫፍ የትምህርት ሂደት እንዳይስተጋጎል የሚያግዙ 1900 ራዲዮዎች በመግዛት ለተቸገሩ ተማሪዎች እንዳበረከቱ የወረዳው ሊቀመንበር አቶ ፀጋይ ገብረተክለ ገልፀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG