No media source currently available
የኢትዮጵያ ወርልድ ቪዥን እንደርታ ቅርንጫፍ የትምህርት ሂደት እንዳይስተጋጎል የሚያግዙ 1900 ራዲዮዎች በመግዛት ለተቸገሩ ተማሪዎች እንዳበረከቱ የወረዳው ሊቀመንበር አቶ ፀጋይ ገብረተክለ ገልፀዋል፡፡