በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል


የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል

ዛሬ አመሻሽ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር የተወያዩት የዓለም ባንክ ፕሬዝደንት፣ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት በሚኖራቸው ቆይታ ለወጣቶችና ለሴቶች የስራ እድል የሚፈጥሩ ዘርፎችን ይጎበኛሉ፡፡

ባንጋ ጉብኝታቸውን የጀመሩት የዓለም ባንክ እና ኢትዮጵያ የ400 ሚሊዮን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ከተፈራረሙ ከቀናት በኋላ መሆኑ ነው ፡፡

በዓለም ባንክ ድጋፍ የተገነባውን ቦሌ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክ በነገው እለት እንደሚጎበኙም ታውቋል፡፡

ዝርዝርን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG