ዋሽንግተን ዲሲ —
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ)
የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ የሶማሊያና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በጅቡቲ ተገናኝተው በጋራ ጉዳዮች ላይ ባደርጉት ሰፊ ውይይት፤ ጅቡቲና ኤርትራ ከዚህ ቀደም የነበራቸው ችግር በሰላማዊ መንገድ በንግግር ለመፍታት መስማማታቸውን የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ)
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ