በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈረመ


IFC CEO Philippe Le Houerou, Ahimed Shedie and Yinnager Desie at the Presser.
IFC CEO Philippe Le Houerou, Ahimed Shedie and Yinnager Desie at the Presser.

የግሉን ክፍለ-ኢኮኖሚ የመዋዕለ-ነዋይ አቅም ሊያግዝና ሊገነባ የሚያስችል የተባለ ስምምነት ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈራርሟል።

የግሉን ክፍለ-ኢኮኖሚ የመዋዕለ-ነዋይ አቅም ሊያግዝና ሊገነባ የሚያስችል የተባለ ስምምነት ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈራርሟል።

ኮርፖሬሽኑ የሃገሪቱ የልማት እንቅስቃሴ ስትራተጂያዊ አጋር ለመሆን መወሰኑን ኃላፊው ገልፀዋል።

ዛሬ የተፈረመው ስምምነት መንግሥት የግሉን ክፍለ-ኢኮኖሚ ለማሳደግ ያለውን ቁርጠኛነት ያሳያል ተብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈረመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG