በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ የመጡ አቤቱታ አቅራቢ ሴቶች

የቤንሻንጉል ክልል መንግሥት ከቤንሻንጉል ክልል በመጡ ታጣቂዎች የሚፈጸመውን ጥቃት እንዲያስቆም ከተለያዩ አካባቢዎች ለአቤቱታ የመጡ ሰዎች ጠየቁ።

የቤንሻንጉል ክልል መንግሥት ከቤንሻንጉል ክልል በመጡ ታጣቂዎች የሚፈጸመውን ጥቃት እንዲያስቆም ከተለያዩ አካባቢዎች ለአቤቱታ የመጡ ሰዎች ጠየቁ።

በገዳ ሥርዓት መሰረት ካገቡ በኋላ የሚሰጣቸውን ዘንግ ወይም ሲቄ በመያዝ ወደ አዲስ አበባ የመጡት አቤቱታ አቅራቢዎች እንዳሉት በግጭቱ ይበልጥ እየተጎዱ ያሉት ሴቶች ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ከኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ የመጡ አቤቱታ አቅራቢ ሴቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG