ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ሦስት ወረዳዎችን የሚያካልለው “ሎጎ” ሐይቅ የመድረቅ አደጋ እንደተጋረጠበት ባለሞያዎች ገለፁ። ይህ ትልቅ ሐይቅ በየጊዜው እየቀነሰ በመምጣቱ ከሰባት ሄክታር በላይ የሐይቁ ክፍል ወደ የብስነት መቀየሩን እና ከስድስት ሜትር በላይ ጥልቀቱ መቀነሱ በወሎ ዩኒቨርስቲ የተደረገ ጥናት አረጋግጧል።
የደለል መሙላት፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ አለመጠናከር፣ በዙሪያው የእርሻ መስፋፋት እና የዓየር ንብረት ለውጥ ያስከተለው ሙቀት መጨመር ለሐይቁ መጠን መቀነስ በምክንያትነት ተዘርዝሯል፡፡
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 30, 2022
ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ እያሻቀበ ነው
-
ጁን 30, 2022
ክረምቱ ተስፋ መሰነቁን የሚቲኦሮሎጂ ኢንስቲትዩቱ ገለፀ
-
ጁን 30, 2022
“የሽብር ጥቃቶች” ሙከራዎችን ማክሸፉን አማራ ክልል አስታወቀ
-
ጁን 30, 2022
ትግራይ ደቡባዊ ዞን አርሶ አደሮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
-
ጁን 30, 2022
የአፍሪካ የጋራ ገበያ፤ ተስፋና መዋለል