ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ሦስት ወረዳዎችን የሚያካልለው “ሎጎ” ሐይቅ የመድረቅ አደጋ እንደተጋረጠበት ባለሞያዎች ገለፁ። ይህ ትልቅ ሐይቅ በየጊዜው እየቀነሰ በመምጣቱ ከሰባት ሄክታር በላይ የሐይቁ ክፍል ወደ የብስነት መቀየሩን እና ከስድስት ሜትር በላይ ጥልቀቱ መቀነሱ በወሎ ዩኒቨርስቲ የተደረገ ጥናት አረጋግጧል።
የደለል መሙላት፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ አለመጠናከር፣ በዙሪያው የእርሻ መስፋፋት እና የዓየር ንብረት ለውጥ ያስከተለው ሙቀት መጨመር ለሐይቁ መጠን መቀነስ በምክንያትነት ተዘርዝሯል፡፡
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች