ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ሦስት ወረዳዎችን የሚያካልለው “ሎጎ” ሐይቅ የመድረቅ አደጋ እንደተጋረጠበት ባለሞያዎች ገለፁ። ይህ ትልቅ ሐይቅ በየጊዜው እየቀነሰ በመምጣቱ ከሰባት ሄክታር በላይ የሐይቁ ክፍል ወደ የብስነት መቀየሩን እና ከስድስት ሜትር በላይ ጥልቀቱ መቀነሱ በወሎ ዩኒቨርስቲ የተደረገ ጥናት አረጋግጧል።
የደለል መሙላት፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ አለመጠናከር፣ በዙሪያው የእርሻ መስፋፋት እና የዓየር ንብረት ለውጥ ያስከተለው ሙቀት መጨመር ለሐይቁ መጠን መቀነስ በምክንያትነት ተዘርዝሯል፡፡
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ