ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ሦስት ወረዳዎችን የሚያካልለው “ሎጎ” ሐይቅ የመድረቅ አደጋ እንደተጋረጠበት ባለሞያዎች ገለፁ። ይህ ትልቅ ሐይቅ በየጊዜው እየቀነሰ በመምጣቱ ከሰባት ሄክታር በላይ የሐይቁ ክፍል ወደ የብስነት መቀየሩን እና ከስድስት ሜትር በላይ ጥልቀቱ መቀነሱ በወሎ ዩኒቨርስቲ የተደረገ ጥናት አረጋግጧል።
የደለል መሙላት፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ አለመጠናከር፣ በዙሪያው የእርሻ መስፋፋት እና የዓየር ንብረት ለውጥ ያስከተለው ሙቀት መጨመር ለሐይቁ መጠን መቀነስ በምክንያትነት ተዘርዝሯል፡፡
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት