በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የወልቂጤ ከተማ የልማት ጥያቄ ፖለቲካዊ ትርጉም እየተሰጠው ነው" - የአካባቢው ነዋሪ


Wolkite city
Wolkite city

የጉራጌ ዞን ማዕከል የሆነችው የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ያነሱት የልማት ጥያቄ ፖለቲካዊ ትርጉም እየተሰጠው ነው ሲሉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ ተናገሩ።

የጉራጌ ዞን ማዕከል የሆነችው የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ያነሱት የልማት ጥያቄ ፖለቲካዊ ትርጉም እየተሰጠው ነው ሲሉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ ተናገሩ።

በዚህም ምክኒያት ይህንን የልማት ትያቄ ለማቅረብ የተቋቋመው ኮሚቴ አባላትና አላማውን የደገፉ ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች በስጋት ውስጥ እየኖሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።

የሀገር ሽማግሌውን አቶ ያሬድ ተክሌን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ልኳል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የወልቂጤ ከተማ የልማት ጥያቄ ፖለቲካዊ ትርጉም እየተሰጠው ነው" - የአካባቢው ነዋሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG