በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወልዲያ ዩኒቨርስቲ ጥሪ አስተላለፈ


ወልዲያ ዩኒቨርስቲ ጥሪ አስተላለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ወደ ቤተሰቦቻቸው ሄደው የነበሩ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ተመልሰው ትምህርት መጀመራቸውን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው አሁንም ከ1500 የሚልቁ ተማሪዎች አለመመለሳቸውን አስታውሶ ለተማሪዎቹ ጥሪ አስተላልፏል፡፡ ከቤተሰቦቻቸው ለተመለሱት ተማሪዎች የማካካሻ ክፍለ ጊዜ ተዘጋጅቶላቸው ያለፋቸውን ትምህርት እንዲከታተሉ እየተደረገ መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG