በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወላይታ ዞን የተከሰተው ግጭት


የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው

በወላይታ ዞን በተከሰተ ግጭት የአምስት ሰዎች ህይወት ማልፉንና ቁጥራቸውን ያልገለጡት ሌሎች ሰዎችም መጎዳታቸውን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው አስታውቀዋል።

“መንግሥት የህዝቡን ጥያቄ ለመመለስ በልዩ ትኩረት እየሠራ ባለበት በዚህ ወቅት ተፈጠረ” ያሉት ሁኔታ እንዳሳዘናቸው ለክልሉ መንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

የዞኑ ነዋሪዎች ትናንት ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው አሥር እንደሆነ ተናግረው ነበር።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በወላይታ ዞን የተከሰተው ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00


XS
SM
MD
LG