No media source currently available
ወላይታ ብቻውን እንጂ ከ«ኦሞቲካ ቤተሰብ» ቋንቋ ተናጋሪዎች ከጋሞና ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋር ለመካለል እንደማይፈልግ የወላይታ ዞን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ መወሰኑን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል።