በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭቱን ሸሽተው ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ሁኔታ


ግጭቱን ሸሽተው ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:58 0:00

ከትግራይ ክልል በህወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ግጭት ሸሽተው ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን አብዛኞቹ አሁንም ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንደተለያዩ እና ያሉበትን ሁኔታ እንደማያውቁ እየተናገሩ ይገኛሉ፡፡ የአሜሪካ ድምጿ ሄዘር ሙርዶክ በምስራቃዊ ሱዳን ኡም ራኩባ ካምፕ በመግኘት የስደተኞችን ሁኔታ ቃኝታለች፡፡

XS
SM
MD
LG