በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ የምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት


ሀዋሳ
ሀዋሳ

የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ በሌሎች ዞኖች የተነሱ ጥያቄዎችን ከግምት ያስገባ አደረጃጀት ሊኖር እንደሚችል አንዳንድ ምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ፡፡

ህገ መንግሥቱ እስካልተሻሻለ ድረስ ክልል የመሆን ጥያቄዎች መቀጠላቸው እንደማይቀር የገለፁ ሌሎች ምሁራን ደግሞ የኢትዮጵያ የአስተዳደር አወቃቀርና መስፈርቶቹ እንደገና ሊታዩ እንደሚገባ ያምናሉ፡፡

ለክልሎችና አስተዳደር አለመረጋጋት ምክን ያቱ የኢትዮጵያ አወቃቀር ነው ብለዋል እነዚህኛዎቹ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ የምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:51 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG