በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ኦሮምያ የኢንተርኔትና ስልክ መቋረጥን አስመልክቶ አስተያየት


በምዕራብ ኦሮምያ የኢንተርኔትና ስልክ መቋረጥን አስመልክቶ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:57 0:00

በምዕራብ ኦሮምያ አራቱም ወለጋ ዞኖች የኢንተርኔትና ስልክ መቋረጡ በህገ-መንግሥቱ የተደነገገውን ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት የሚጋፋ ከመሆኑ በተጨማሪ ከቴሌኮሙኒኬሽን ዐዋጅ ጋርም የሚጣረስ ነው ሲሉ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ምሁራን ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG