በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ኦሮምያ አካባቢ መረጋጋት እየሰፈነ ነው


በምዕራብ ኦሮምያ አካባቢ መረጋጋት እየሰፈነ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:45 0:00

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ ከተነሳው ሁከት በኋላ እንደ አምቦ፣ ነቀምት ግምቢ እና ሆሮ ጉዱሩ በመሳሰሉት ከተሞችና የምዕራብ ኦሮምያ አካባቢዎች አንፃራዊ መረጋጋት እየሰፈነ መሆኑን፣ በአንጻሩ ደግሞ በርካታ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለፀ።

XS
SM
MD
LG