በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ኦሮምያ አካባቢ መረጋጋት እየሰፈነ ነው


ፎቶ ፋይል፦ አምቦ
ፎቶ ፋይል፦ አምቦ

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ ከተነሳው ሁከት በኋላ እንደ አምቦ፣ ነቀምት ግምቢ እና ሆሮ ጉዱሩ በመሳሰሉት ከተሞችና የምዕራብ ኦሮምያ አካባቢዎች አንፃራዊ መረጋጋት እየሰፈነ መሆኑን፣ በአንጻሩ ደግሞ በርካታ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለፀ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በምዕራብ ኦሮምያ አካባቢ መረጋጋት እየሰፈነ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:45 0:00


XS
SM
MD
LG