No media source currently available
በምእራብ ኦሮምያ ወለጋ ዞኖች ተዘግቶ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መከፈቱ እንዳስደሰታቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እየተናገሩ ነው።