በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች
ወደ ዋናው ይዘት እለፍ
ወደ ዋናው ይዘት እለፍ
ወደ ዋናው ይዘት እለፍ
ዜና
ኢትዮጵያ
አፍሪካ
ዓለምአቀፍ
አሜሪካ
መካከለኛው ምሥራቅ
ኑሮ በጤንነት
ጋቢና ቪኦኤ
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና
ቪዲዮ
የፎቶ መድብሎች
ክምችት
Learning English
ይከተሉን
ቋንቋዎች
ፈልግ
ቀጥታ
ቀጥታ
ፈልግ
ወደቀደመው
ወደሚቀጥለው
Breaking News
ኢትዮጵያ/ኤርትራ
የተቋረጠው የምዕራብ ኢትዮጵያ ስልክ አገልግሎት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ
ቪኦኤ ዜና
ጁን 07, 2013
የተቋረጠው የምዕራብ ኢትዮጵያ ስልክ አገልግሎት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ
አጋሩ
አጋሩ
አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ
Embed
share
የተቋረጠው የምዕራብ ኢትዮጵያ ስልክ አገልግሎት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ
by
የአሜሪካ ድምፅ
Embed
share
The code has been copied to your clipboard.
The URL has been copied to your clipboard
No media source currently available
0:00
0:13:34
0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
| ኤምፒ3
ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያ
ሰሞኑን በምዕራብ ኢትዮጵያ ተቋርጦ ለቆየው የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ምክንያት የሆኑ ችግሮች እየተወገዱና ጥገና እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ አስታወቁ፡፡
አቶ ምሥክር ነጋሽ - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
በሌላ በኩል ደግሞ ለተራዘመ ጊዜ የተፈጠረና ስፋት ያለው አካባቢን ያካተተ የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ አለመፈጠሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ምሥክር ነጋሽ ተናግረዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
This item is part of
አፍሪካ
ባሕል
ኢትዮጵያ/ኤርትራ
XS
SM
MD
LG