በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሎስ አንጀለስ ከተማ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያን የበዓል ዝግጅት


በምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ ሎስ አንጀለስ ከተማ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያ ነዋሪዎች

በምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ ሎስ አንጀለስ ከተማ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያ ነዋሪዎች፣ ትናንት ማታ “ሊትል ኢትዮጵያ” ወይም “ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚባለው ሠፈር የተሰየመበትን 16ኛ ዓመት ከዘመን መለወጫ በዓል ጋር አስታክከው ትናንት አክብረው አምሽተዋል።

ሪፖርተራችን ዳንኤል አራጋው በሥፍራው ተገኝቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሎስ አንጀለስ ከተማ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያን የበዓል ዝግጅት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:50 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG