በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስላማዊ ታጣቂዎች በአፍሪካ የሳህል አካባቢዎች እያደረሱት ያለው ጥቃት እንዳይዘነጋ ተጠየቀ


እስላማዊ ታጣቂዎች በአፍሪካ የሳህል አካባቢዎች እያደረሱት ያለው ጥቃት እንዳይዘነጋ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00

እስላማዊ ታጣቂዎች በአፍሪካ የሳህል አካባቢዎች እያደረሱ ያሉትን ጥቃትና የምዕራብ አፍሪካን የባህር ዳርቻ ወደ ሚያዋስኑት ግዛቶች እያደረጉት ያለው መስፋፋት በመንግሥታት ችላ እንዳይባል ተንታኞች አስጠነቀቁ። አብዛኛው ዓለም ትኩረቱን ሩሲያ በዩክሬን ላይ በከፈተችው ወረራ ማድረጉ በጉዳዩ ላይ መዘናጋትን እንዳይፈጥርም ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG