በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ውስጥ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ


ምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ውስጥ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:33 0:00

ባለፈው ቅዳሜ በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር በመጨመር ላይ መሆኑን፣ ከጥቃቱ የተረፉ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ የተለያዩ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ደግሞ ጥቃቱን በማውገዝ ባወጧቸው መግለጫዎች፣ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት በተካሔደ 6 ቢሊዮን ችግኝ የመትከል ዘመቻ ማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ መከላከያ ሰራዊት ከትናንት ጀምሮ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገልጸው መላው ኅብረተሰብም እንዲተባበር ጠይቀዋል፡፡

/ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG