በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጸጥታ ችግር ተከታታይ መኸር በማለፉ ረኀብ የጸናባቸው የወለጋ ዞኖች “አቤት የምንልበት አካል አጣን” ሲሉ ተማፀኑ


በጸጥታ ችግር ተከታታይ መኸር በማለፉ ረኀብ የጸናባቸው የወለጋ ዞኖች “አቤት የምንልበት አካል አጣን” ሲሉ ተማፀኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

በጸጥታ ችግር ተከታታይ መኸር በማለፉ ረኀብ የጸናባቸው የወለጋ ዞኖች “አቤት የምንልበት አካል አጣን” ሲሉ ተማፀኑ

ባለፉት ሁለት ዓመታት በተፈጠረው የጸጥታ ችግር፣ የምግብ ዕጥረት የተከሠተባቸው የምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች ነዋሪዎች፣ አኹንም ርዳታ እየደረሳቸው እንዳልኾነ ተናግረዋል።

የዞኖቹ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ሥራ አመራር ጽ/ቤቶች ግን፣ በቂ ባይኾንም ርዳታ ማድረስ እንደጀመሩ አስታውቀዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG