በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ ስፖርት


አትሌት ለተሰንበት ግደይ
አትሌት ለተሰንበት ግደይ

በኦክፔክፔ ናይጀሪያው የጎዳና ሩጫ ኢትዮጵዮውያኑ ልዕል ገ/ሥላሴና አዝመራ ገብሩ ድል ተደዳጅተዋል፡፡

በኦክፔክፔ ናይጀሪያው የጎዳና ሩጫ ኢትዮጵዮውያኑ ልዕል ገ/ሥላሴና አዝመራ ገብሩ ድል ተደዳጅተዋል፡፡

በቀለች ዳባ ደግሞ በሪጋ ላትቪያው ማራቶን የሥፍራውን ርኮርድ ሠበራለች፡፡ በስዊዘርላንድ ማራቶን ኤርትራዊው ግርማይ ገ/ሥላሴ አሸንፋል፡፡

በሳምንቱ ማብቂያ በኢትዮጵያ እና አውሮፓ የተካሄዱ የፕሪምየር ሊግ እግር ኳስ ግጥሚያ ወጤቶችንም ይዘናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሳምንታዊ ስፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG