ዋሺንግተን ዲሲ —
በኦክፔክፔ ናይጀሪያው የጎዳና ሩጫ ኢትዮጵዮውያኑ ልዕል ገ/ሥላሴና አዝመራ ገብሩ ድል ተደዳጅተዋል፡፡
በቀለች ዳባ ደግሞ በሪጋ ላትቪያው ማራቶን የሥፍራውን ርኮርድ ሠበራለች፡፡ በስዊዘርላንድ ማራቶን ኤርትራዊው ግርማይ ገ/ሥላሴ አሸንፋል፡፡
በሳምንቱ ማብቂያ በኢትዮጵያ እና አውሮፓ የተካሄዱ የፕሪምየር ሊግ እግር ኳስ ግጥሚያ ወጤቶችንም ይዘናል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ