በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ የባህር ወለል ከፍ እያለ መምጣቱ በመላው ዓለም፣ በባህር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎችን፣ አስገዳጅ አማራጭ እየደቀነባቸው ነው፡፡ የደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ግዛት የሆነቸው ሉዊዚያና፣ በመሬት መንሸርሸር የጠፋውን መሬት ለመታደግ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ለመመደብ አቅዳለች፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ እቅድ ተጠቃሚዎችም ሆኑ ተጎጂዎች ይኖራሉ፡፡ የቪኦኤ ስቲቭ ባራጎናን ዘገባ ደረጀ ደስታ እንደሚከተለው ያቀርበዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 23, 2024
ኬኒያውያንና ኢትዮጵያውያን በለንደኑ ማራቶን ድል ቀናቸው
-
ኤፕሪል 23, 2024
በዚምባብዌ የወህኒ ቤቶችን መጨናነነቅ ለማቅለል እስረኞች በምሕረት ተለቀቁ
-
ኤፕሪል 23, 2024
ኒዠር ውስጥ አሜሪካዊያን ወታደሮች እንዲወጡ የሚጠይቅ ሰልፍ ተካሄደ
-
ኤፕሪል 22, 2024
በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተነሣን የእሳት ቃጠሎ ለማስቆም ጥረቱ ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 22, 2024
የኢዜማ መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 22, 2024
በኮሬ ዞን በቀጠለው ጥቃት አራት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች መገደላቸው ተገለፀ