በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ የባህር ወለል ከፍ እያለ መምጣቱ በመላው ዓለም፣ በባህር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎችን፣ አስገዳጅ አማራጭ እየደቀነባቸው ነው፡፡ የደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ግዛት የሆነቸው ሉዊዚያና፣ በመሬት መንሸርሸር የጠፋውን መሬት ለመታደግ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ለመመደብ አቅዳለች፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ እቅድ ተጠቃሚዎችም ሆኑ ተጎጂዎች ይኖራሉ፡፡ የቪኦኤ ስቲቭ ባራጎናን ዘገባ ደረጀ ደስታ እንደሚከተለው ያቀርበዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ