በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ የባህር ወለል ከፍ እያለ መምጣቱ በመላው ዓለም፣ በባህር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎችን፣ አስገዳጅ አማራጭ እየደቀነባቸው ነው፡፡ የደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ግዛት የሆነቸው ሉዊዚያና፣ በመሬት መንሸርሸር የጠፋውን መሬት ለመታደግ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ለመመደብ አቅዳለች፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ እቅድ ተጠቃሚዎችም ሆኑ ተጎጂዎች ይኖራሉ፡፡ የቪኦኤ ስቲቭ ባራጎናን ዘገባ ደረጀ ደስታ እንደሚከተለው ያቀርበዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ