በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ የባህር ወለል ከፍ እያለ መምጣቱ በመላው ዓለም፣ በባህር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎችን፣ አስገዳጅ አማራጭ እየደቀነባቸው ነው፡፡ የደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ግዛት የሆነቸው ሉዊዚያና፣ በመሬት መንሸርሸር የጠፋውን መሬት ለመታደግ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ለመመደብ አቅዳለች፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ እቅድ ተጠቃሚዎችም ሆኑ ተጎጂዎች ይኖራሉ፡፡ የቪኦኤ ስቲቭ ባራጎናን ዘገባ ደረጀ ደስታ እንደሚከተለው ያቀርበዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ