ዩናይትድ ስቴትስ ቢያንስ ለአሁኑ F-16 ተዋጊ ጀቶቿን ለዩክሬን እንደማትልክ አስታውቃለች፡፡ ይሁን እንጂ የአሜሪካ ድምጿ ቬሮኒካ ባልደራስ ኤግሌስያስ እንደዘገበችው አንዳንድ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ዋይት ሀውስ አቋሙን እንዲቀይር ግፊት እያደረጉ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 31, 2023
በሶማሊያ የመኪና አደጋ 11 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሞቱ
-
ማርች 31, 2023
የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 31, 2023
ስደተኞችንና ነዋሪዎችን ያስተሳሰረው የጋምቤላ የውኃ ፕሮጀክት