በዩናይትድ ስቴትስ ሪፐብሊካኖች አብላጫ መቀመጫ የያዙበት አዲሱ የተወካዮች ምክር ቤት በመጪው ጥር ወር ሥራ ይጀምራል። ይህ ከመሆኑ በፊት በቀጣዮቹ ሳምንታት ውስጥ ለዩክሬን የ37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለማስፈቀድ የባይደን አስተዳደር እየተንቀሳቀሰ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 01, 2024
በኢትዮጵያ ተባብሶ የቀጠለው የስብአዊ መብት ጥሰት
-
ሜይ 01, 2024
የአሜሪካ ምርጫ በወጣት መራጮች ዐይን
-
ሜይ 01, 2024
በጋና በሙስና ላይ የሚደረገውን ዘመቻ ሲቪል ማኅበረሰቡ ተቀላቀለ
-
ሜይ 01, 2024
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ከሱዳን ተመላሽ ኢትዮጵያውያን በመተማ