በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይደን አስተዳደር 37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለዩክሬን ለመስጠት አቅዷል


የባይደን አስተዳደር 37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለዩክሬን ለመስጠት አቅዷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ሪፐብሊካኖች አብላጫ መቀመጫ የያዙበት አዲሱ የተወካዮች ምክር ቤት በመጪው ጥር ወር ሥራ ይጀምራል። ይህ ከመሆኑ በፊት በቀጣዮቹ ሳምንታት ውስጥ ለዩክሬን የ37 ቢሊዮን ዶላር ዕርዳታ ለማስፈቀድ የባይደን አስተዳደር እየተንቀሳቀሰ ነው።

XS
SM
MD
LG