በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሩሲያ በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ወረራዋ 10 ሚሊዮን ሰዎች ተፈናቅለዋል


ሩሲያ በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ወረራዋ 10 ሚሊዮን ሰዎች ተፈናቅለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00

ሩሲያ በዩክሬን ላይ የፈፀመችው ወረራዋ አራተኛ ሣምንቱን በያዘበት በዩክሬን ከተሞች ላይ የምታደርገውን ጥቃት አጠናክራ ቀጥላለች።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንደሚለው በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥ እና ወደ ውጭ ሃገራት የሄዱትን ጨምሮ 10 ሚሊዮን ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬኑ ቀውስ ዙሪያ ከአጋሮቻቸው ጋር ተገናኝተው ለመመካከር በያዝነው ሳምንት ወደ አውሮፓ ያመራሉ።

XS
SM
MD
LG