የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንደሚለው በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥ እና ወደ ውጭ ሃገራት የሄዱትን ጨምሮ 10 ሚሊዮን ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬኑ ቀውስ ዙሪያ ከአጋሮቻቸው ጋር ተገናኝተው ለመመካከር በያዝነው ሳምንት ወደ አውሮፓ ያመራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 26, 2022
የቡና ምርት እና ጣዕም ያቀናው "ጌሻ ቪሌጅ"
-
ጁን 23, 2022
በአማራ ክልል ከ12 ሺሕ በላይ ሰዎች መታሰራቸው ተገለፀ