የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንደሚለው በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥ እና ወደ ውጭ ሃገራት የሄዱትን ጨምሮ 10 ሚሊዮን ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬኑ ቀውስ ዙሪያ ከአጋሮቻቸው ጋር ተገናኝተው ለመመካከር በያዝነው ሳምንት ወደ አውሮፓ ያመራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 29, 2023
በማዳበሪያ እጥረት የተቆጡ አርሶ አደሮች አቤቱታ
-
ሜይ 29, 2023
በታዳጊው መርከብ 600 ፍልሰተኞች ከሥጥመት ተረፉ
-
ሜይ 29, 2023
ከዘጠኝ ዓመት በፊት የተጠለፉት የቺቦክ ልጃገረዶች አሁንም አልተለቀቁም
-
ሜይ 29, 2023
አሳሳቢው የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ በዩናይትድ ስቴትስ