የወደሙትን ትምሕርት ቤቶች ለመመለስም ከ11 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚፈጅ ቢሮው ጨምሮ ገልጿል። ህወሃት ለሁለት ሳምንት ተቆጣጥሮት በነበረው ሸዋሮቢት ከተማ ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እና ወላጆችም ጦርነቱ ባደረሰው ከፍተኛ ውድመት ምክንያት ወላጆች ከሀብት ንብረታቸውን በማጣታቸውና በከተማው የሚገኙ ሁሉም ትምሕርት ቤቶች ከጥቅም ውጪ በመሆናቸው ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር መጋለጣቸውን ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ