የወደሙትን ትምሕርት ቤቶች ለመመለስም ከ11 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚፈጅ ቢሮው ጨምሮ ገልጿል። ህወሃት ለሁለት ሳምንት ተቆጣጥሮት በነበረው ሸዋሮቢት ከተማ ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እና ወላጆችም ጦርነቱ ባደረሰው ከፍተኛ ውድመት ምክንያት ወላጆች ከሀብት ንብረታቸውን በማጣታቸውና በከተማው የሚገኙ ሁሉም ትምሕርት ቤቶች ከጥቅም ውጪ በመሆናቸው ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር መጋለጣቸውን ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ