የወደሙትን ትምሕርት ቤቶች ለመመለስም ከ11 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚፈጅ ቢሮው ጨምሮ ገልጿል። ህወሃት ለሁለት ሳምንት ተቆጣጥሮት በነበረው ሸዋሮቢት ከተማ ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እና ወላጆችም ጦርነቱ ባደረሰው ከፍተኛ ውድመት ምክንያት ወላጆች ከሀብት ንብረታቸውን በማጣታቸውና በከተማው የሚገኙ ሁሉም ትምሕርት ቤቶች ከጥቅም ውጪ በመሆናቸው ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር መጋለጣቸውን ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 28, 2023
የማኅበረሰብ የጤና ስጋት - ሄፓታይተስ፤ የጉበት መቆጣት
-
ሜይ 27, 2023
የአፍሪካ ህብረት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከባበር
-
ሜይ 26, 2023
በሱዳን መጠለያቸው የወደመባቸው ኢትዮጵያውያን “ርዳታ አላገኘንም” አሉ
-
ሜይ 26, 2023
ባለፈው የቦረና ድርቅ ዓመታት ከ3 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳት ሞተዋል
-
ሜይ 26, 2023
በመስጂዶችን መፍረስ ተቃውሞ ወቅት ህይወት መጥፋቱን ፖሊስ አስታወቀ