የወደሙትን ትምሕርት ቤቶች ለመመለስም ከ11 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚፈጅ ቢሮው ጨምሮ ገልጿል። ህወሃት ለሁለት ሳምንት ተቆጣጥሮት በነበረው ሸዋሮቢት ከተማ ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እና ወላጆችም ጦርነቱ ባደረሰው ከፍተኛ ውድመት ምክንያት ወላጆች ከሀብት ንብረታቸውን በማጣታቸውና በከተማው የሚገኙ ሁሉም ትምሕርት ቤቶች ከጥቅም ውጪ በመሆናቸው ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር መጋለጣቸውን ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የዐቅም ውስንነት ያለባቸውን ልጃገረዶች እና ቤተሰቦቻቸውን በማገዝ የሚያበቃው ተቋም
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የትረምፕ በጅምላ ማባረር እና እስራትን የማስፋት የኢምግሬሽን ፖሊሲዎች