በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሃይማኖት አባቶች በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት ጉዳይ እንዳሳሰባቸው ተናገሩ


በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት የምንኩስና ልብሳቸውን እንዲያወልቁ መገደዳቸውን በተመለከተ ለፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ ላይ እስር ቤቱ ምላሽ እንዲሰጥ ታዟል።

የሃይማኖት አባቶች በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት ጉዳይ እንዳሳሰባቸው ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:15 0:00

በሌላ በኩል በውጭ የሚኖሩ የኃይማኖት አባቶች በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት ጉዳይ እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል። በተለይ የመነኮሳት ልብሳቸውን እንዲያወልቁ መጠየቃቸው ለፍርድ ቤት መናገራቸውን አንስተው “አንድን መነኩሴ ቀኖናችሁን አፍርሱ ማለት አይቻልም” ብለዋል።

በተያያዘ የፌደራል ዐቃቤ ሕግ በክርክር ሂደት ላይ የነበሩትን የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች ክስ ሲያቋርጥ በተፈጠረው የስም መቀያየት ምክኒያት አንዱ ተከሳሽ አጥናፉ ብርሃኔ መከላከያ ምስክሮቹን አቅርቦ ሒደቱ እንዲቀጥል ተብሏል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG