ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ከአፍሪካውያን የተላለፈ መልዕክት። ትላንት በድጋሚ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነትን ሥልጣን የተረከቡት ዶናልድ ትረምፕ በመጀመሪያ ቀናቸው ቁጥሩ የበዛ ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዞችን ፈርመዋል። የአሜሪካ ድምፅ ከተለያዩ ከተሞች ባሰባሰባቸው አስተያየቶች፣ አፍሪካውያን መልዕክት አስተላልፈዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ከአፍሪካውያን የተላለፈ መልዕክት። ትላንት በድጋሚ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነትን ሥልጣን የተረከቡት ዶናልድ ትረምፕ በመጀመሪያ ቀናቸው ቁጥሩ የበዛ ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዞችን ፈርመዋል። የአሜሪካ ድምፅ ከተለያዩ ከተሞች ባሰባሰባቸው አስተያየቶች፣ አፍሪካውያን መልዕክት አስተላልፈዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም